Bible Interpretation, Amharic Mentor Guide
/ 1 2 7
የመጽሐፍ ቅዱስ ሥነ-አፈታት
ሠ. ሚዛናዊነት
ረ. ተቃራኒነት
ሰ. ተመሳሳይነት
ሸ. መደጋገም
ቀ. አንድ ወጥ የሆነ እድገት
ሠ. በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተገለጸውን የእግዚአብሔርን ምስጢር እና በዓለም ላይ ያከናወነውን ሥራ ለመግለጥ
3
1. እግዚአብሔር ቋንቋን ይጠቀማል፣ ነገር ግን እግዚአብሔር ከቋንቋ በላይ ነው፣ የእርሱን ክብር የበለጠ ግልጽ እና ጉልህ ለማድረግ ልዩነትን ይጠቀማል።
2. የመጽሐፍ ቅዱስ ጽሑፎች ልዩ ቋንቋ ይጠቀማሉ
ሀ. ምሳሌ - አንቺ ላም!
ለ. ሲሚሊ - እንደ ላም ትሸሻለህ!
ሐ. ሰምና ወርቅ - ነገር፣ በሬዎች ምን ያህል መጥፎ ሽታ እንዳላቸው የሚያውቀው ጀርሲ የምትባለው ቤሲ ብቻ ነበረች።
መ. ሰዋዊ ምሳሌነት - የንጋት ላም ሆይ፣ ሥቃይህንና ጭንቀትህን ለማስታገስ ወተት ለመጠጣት ምንኛ ተመኘሁ! . . .
Made with FlippingBook flipbook maker