Bible Interpretation, Amharic Mentor Guide
/ 3 3
የመጽሐፍ ቅዱስ ሥነ-አፈታት
ለ. መጽሐፍ ቅዱስ የተጻፈው በሰዎች ደራሲነት ነው።
1. ኢሳያስ፣ ኢሳ. 1.1-2
2. ጳውሎስ፣ ገላ. 1.1-5
3. ሙሴ፣ መዝ. 90.1-2
1
4. ዳዊት፣ መዝ. 19.1
ሐ. ቅዱሳት መጻሕፍት በእግዚአብሔር መንፈስ መሪነት የተጻፉ ናቸው።
1. በእግዚአብሔር በራሱ “አነሳሽነት”፣ 2ጢሞ. 3፡16-17።
2. ደራሲዎች ምንም ዓይነት የግል ትርጉም የለውም፣ 2ጴጥ. 1.19-20.
3. ደራሲዎቹ በመንፈስ ቅዱስን ተነድተው ነው የጻፉት፣ 2 ጴጥ. 1.21.
መ. የቅዱሳት መጻሕፍት መለኮታዊ ተነሳሽነት አንድምታ
1. ቅዱሳት መጻሕፍት በእግዚአብሔር መንፈስ አነሳሽነት የተጻፉ በመሆናቸው፣ በትምህርታቸው ወይም በእውነት ማረጋገጫዎቻቸው ምንም ዓይነት ስህተት እንደሌላቸው እናረጋግጣለን።
Made with FlippingBook flipbook maker