Bible Interpretation, Amharic Mentor Guide

7 2 /

የመጽሐፍ ቅዱስ ሥነ-አፈታት

ሐ. ፊል. 4.8

መ. 2 ተሰ. 2.15

4. የመሠረታዊ ሥርዓት ግንባታ ፈተና:- ምሳሌህ እውነት ከሆነ፣ የምሳሌህ እውነት በቀላሉ እውነት ሆኖ የሚታይባቸውን ጉዳዮች በህይወት ውስጥ ማግኘት አለብህ።

ሠ. ምሳሌዎች፡- “የፍቅር ትእዛዝ” እና “መዝራትና ማጨድ”

1. እግዚአብሔርን መውደድ እና ባልንጀራን መውደድ በብሉይ ኪዳን ውስጥ ያሉ የእግዚአብሔር የሞራል ፍላጎቶች ማጠቃለያ ነው።

2

ሀ. የእግዚአብሔር የሞራል ጥያቄ በሙሉ ልብ እሱን በመውደድ እና ባልንጀራውን እንደራስ በመውደድ ላይ ነው፣ ማቴ. 22.36-40.

ለ. ፍቅር የእግዚአብሔር ህግ ፍጻሜ ነው፣ ሮሜ. 13.8-10.

2. በርግጥ የዘራችሁትን ታጭዳላችሁ። ገላ 6.7-8.

IV. ደረጃ ሦስት:- በመንፈስ ቅዱስ ኃይል መርሆቹን ተግባራዊ ማድረግ

ሀ. የእግዚአብሔርን ቃል በሕይወታችን ውስጥ ተግባራዊ ለማድረግ የሚያነሳሱን ምክንያቶች ምንድን ናቸው?

1. ቃሉን ሰሚዎች (ማለትም ተማሪዎች) ብቻ ሳንሆን ቃሉን አድራጊዎች መሆን አለብን፣ ያዕቆብ 1:22-25

Made with FlippingBook flipbook maker