Bible Interpretation, Amharic Mentor Guide

7 4 /

የመጽሐፍ ቅዱስ ሥነ-አፈታት

4. በማይረቡ ነገሮች በቀላሉ ትኩረት እናጣለን።

ሀ. 2 ጢሞ. 4.10

ለ. ሉቃስ 9: 62

ሐ. ሉቃስ 14: 33

መ. ሉቃስ 16: 13

2

ሠ. ሉቃስ 17: 32

ረ. ፊል. 2.21

ሰ. 1 ጢሞ. 6.10

ሸ. 1 ዮሐንስ 2:15-16

5. “ስለአንድ ነገር ማወቅ ከመተግበር ጋር አንድ ነው” የሚለውን የተለመደ ስህተት እንቀበላለን።

ሐ. ቁልፍ አመለካከት፡ በክርስቶስ ያለ ነፃነት

ገላ. 5.1 - በነጻነት ክርስቶስ ነጻ አወጣን፤ እንግዲህ ጸንታችሁ ቁሙ እንደ ገናም በባርነት ቀንበር አትገዙ። ሮሜ. 7.6 - አሁን ግን ለአዲሱ የመንፈስ ሕይወት እንጂ ለአሮጌው ሕግ እንዳንገዛ ለታሰሩት ሞተን ከሕግ ተፈትተናል።

Made with FlippingBook flipbook maker