Church PLANT Manual, Amharic Edition

መግቢያ • 11

መሰባሰብ

ማሳደግ

ሽግግር

መሪዎች ራሳቸውን ችለው እንዲያስተዳድሩ ማስታጠቅ፤ ሥልጣንን ማስተላለፍ፤ የገንዘብ ነጻነት መዋቅርን በመዘርጋት ከጥገኛነት ማላቀቅ።

አባላትንና ደቀመዝሙር መሪዎችን ማሳደግ፤ አባላት በጸጋ ስጦታዎቻቸው እንዲያገለግሉ ማብቃት፤ በክርስቲያን ጉባኤው ውስጥ ጠንካራ የኾነ አወቃቀር ማደራጀት አባላት ባላቸው ሸክምና ስጦታ በመመሥረት የግልና የቡድን ደቀ መዝሙርትን ማፍራት

ዐዳዲስ አማኞችን በማሰባሰብ የአማኞች አጥቢያ ጉባኤ መመሥረት፤ ዐዲሷን ቤተ ክርስቲያን ለማኅበረ ሰቡ ማስተዋወቅ የቤት ኅብረቶችን፣ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናቶችን፣ በመመሥረት የወንጌል ሥርጭቱን በመቀጠል ቤተ ክርስቲያን በማኅበረ ሰቡ ውስጥ በግልጽ እያደገች እንድትመጣ ማድረግ እነዚህን የተመለከቱ ጥያቄዎች • የዐዳዲስ አባላት ክትትል • የአነስተኛ ቡድን ሕይወት መፍጥር • የጋራ አምልኮ መገለጫዎች • የመጀመሪያዋ ቤተ ክርስቲያን መዋቅሮችና ኺደቶች • የመጀመሪያ ሕያው አካልና ዕድገት • ቤተ ክርስቲያን ከባህል ጋራ ያላት ግንኙነት የእግዚአብሔርን ጊዜ ለይቶ የማወቅ ጥበብ ልጅ መውለድ

አባላትና ሽማግሌዎችን ኀላፊነት መስጠት፣ እረኞችን መሾም እና ማሳደግ

ዕድገትና ወላጅነት

ወደ ጉልምስና ማሳደግ

እነዚህን የተመለከቱ ጥያቄዎች • ትብብር • ግንኙነቶችና ኅብረቶች • አመራርን ማስተላለፍ • ሚስዮናዊ ሽግግር • ቀጣይነት ያለው መብዛት

እነዚህ የተመለከቱ ጥያቄዎች • ግለሰቦችንና መሪዎችን ደቀ መዛሙርት ማድረግ • አባላት ስጦታዎቻቸውንና ሸክሞቻቸውን ለይተው እንዲያውቁ መርዳት • የመሪነት መመዘኛዎች • የቤተ ክርስቲያን ሥርዐት፣ አስተዳደር እና ተግሣጽ

በእምነት ነጥቦች ላይ ማተኰር

በመንፈስ ቅዱስ ችሎታ ላይ መደገፍ አባታዊ አስተዳደርና ፈጥኖ መልቀቅ በመንፈስ ቅዱስ ሥራ ቀጣይነት ላይ በመተማመን ዱላውን ማቀበል

ትዕግሥት ማጣትና ፍርሀት

ቸልተኛነትና ጥቃቅን ጉዳዮች ላይ ማተኮር በአማኞች ላይ ትኵረት አድርጐ መሥራት

ቤተ ክርስቲያኒቱን ማስተዋወቅን በደስታ ማክበር

Made with FlippingBook - Share PDF online