Church PLANT Manual, Amharic Edition
30 • የቤተ ክርስቲያን ተከላ መምሪያ
2. ከመንግሥት ጋራ ተያያዥ የሆኑ ጉዳዮች (ከግብር ነጻ) መሆንን የመሳሰሉትን መቼ ነው የምታመለክቱት? 3 3. የቤተ ክርስቲያኒቱን የወጪና ገቢ ሒሳቦች በተገቢው መንገድ መያዛቸውን የምትቆጣጠሩት እንዴት ነው? 4 4. የ501c3 ደረጃን ትከታተላላችሁ? በውይይታችሁ መሠረት በቀጣዮቹ ከ6-12 ወራት ውስጥ ግቦቻችሁን አዳብሩና ሰነድ አዘጋጁ። ግቦቻችሁ ሊለኩ የሚችሉ መሆናቸውን ርግጠኞች ሁኑ። ግልጽ የመጨረሻ ቀናትን አስቀምጡ፤ እንዲሁም ለእያንዳንዱ ግን ተጠሪ የሚሆን ሰው በኀላፊነት መድቡ። ግቦቻችሁን እስካስቀመጣችሁና ውሳኔያችሁን የምትወስኑበትን ቀን እስከቆረጣችሁ ድረስ ከኢቫንጄል ትምህርት በኋላ ለሌላ ጊዜ ማስተላለፍ ትችላላችሁ።
3 See “Church and State” in Planting Churches among the City’s Poor: An Anthology of Urban Church Planting Resources, Vol. 2 , Wichita: TUMI Press, 2015, p. 358. 4 See “Church Financial Process” in Planting Churches among the City’s Poor, Vol. 2 , p. 351.
Made with FlippingBook - Share PDF online