Church PLANT Manual, Amharic Edition

32 • የቤተ ክርስቲያን ተከላ መምሪያ

ትልቁን ሥዕል መመልከት፥ ዕሴቶችንና ርእይን በግልጽ ማስቀመጥ ቀጥሎ የቀረቡትን ከ1-7 ደረጃ ስጧቸው (“1” - በጣም አስፈላጊ)። ምንም እንኳ ሁሉም ጠቃሚ ቢሆኑም ከእነዚህ ውስጥ የምትመርጡት ሰባት ብቻ ነው። ርስ በርሳቸው ተያያዥ የሆኑ ዕሴቶችን አስወግዱ። ---- የእግዚአብሔርን ቃል ማስተማር ---- ኅብረት ---- አነስተኛ ቁጥር ያላቸው ቡድኖች ---- አምልኮ ---- ጸሎት ---- ሥ ልጠና/ አባላት የጸጋ ስጦታዎቻቸውን እንዲጠቀሙ ማስታጠቅ ---- ወጣቶችንና ሕፃናትን ማገልገል ---- የተረጋጋ አመራር ---- መ ልካም ስም በማኅበረ ሰቡ ውስጥ መገንባት ---- መንፈሳዊ ስጦታዎችን መጠቀም ---- የተለያዩ ባህሎችን መወከል ---- የአምልኮ ዘዬ ---- የስብከት ዘዬ/መንገድ ---- የአምልኮ ይዘት ---- የቤተ ክርስቲያን አስተዳደር ---- የፋይናንስ ቅድሚያዎች ---- ውሕደትና ክትትል ---- መ ንፈሳዊ ሥርዓቶች (ጥናት፣ ጸሎት) ---- አካሉን መገንባት ---- የወንጌል ሥርጭት ---- ጐልማሶችን ማገልገል ---- ምክክር/ ምጋቤያዊ ክብካቤ ---- የሙዚቃ አገልግሎት ---- የማኅበራዊ ፍትሕ አገልግሎት ---- ደቀ መዝሙር ---- አስተዳደር ---- ተልእኮ ወደ ዓለም ሁሉ ---- ማኅበረ ሰቡን መድረስ ---- ማቀድና ግብ ማስቀመጥ ---- ዐዳዲስ ተሳታፊዎችን ማዋሐድ ---- ጥብቅ ግንኙነቶች

---- ካሪዝማዊ ዝንባሌ ---- ብሔር/ ባህል ተኮር ---- የቡድን አወቃቀር ---- የስብከተ ወንጌል ስልት ---- የፍትሕ ጕዳዮች ---- የአመራር ዘዬ

---- አስተምህሯዊ ንጽሕና ---- የተለያዩ መርሐ ግብሮች ---- ሌላ (ሌሎች)

Made with FlippingBook - Share PDF online