Conversion and Calling, Amharic Student Workbook
4 6 /
ለ ው ጥ እ ና ጥ ሪ
3. ሁላችንም በእግዚአብሔር ፊት ጥፋተኞች ነን፣ ሮሜ. 5፡18-19።
ሀ. በራሳችን የኃጢአት ተግባር ምክንያት
ለ. ከአዳማዊው ኃጢአት ጋር ካለን የጠበቀ ግንኙነት የተነሳ (ሮሜ. 5.18-19)
ለ. የእግዚአብሔር ህግ በሃጢያታችን ይኮንነናል።
1. የእግዚአብሔር ሕግ ቅዱስ፣ በጎና ተቀባይነት ያለው ነው፤ እንደ ፍጥረቶቹ በእኛና በፍጥረቱ ላይ ያለውን ፍላጎት ይወክላል፤ የእኛንም ኃጢአት ይገልጣል።
2
ሀ. ሮሜ. 7፡7-8
ለ. ሮሜ. 7:12
2. ከሥጋችን ድካም የተነሣ ሕግን በመጠበቅ ማንም አይድንም።
ሀ. ማናችንም ብንሆን የእግዚአብሔርን ሕግ በእሱ ዘንድ ተቀባይነት ባለው መንገድ አላከበርንም፣ ገላ. 3፡10-12።
ለ. ሕጉ የተዘጋ ሥርዓት ነው። የእግዚአብሔርን ህግ በትንሹም ቢሆን አለመጠበቅ በሁሉ ጥፋተኛ እንደመሆን ነው፣ ያዕ 2፡10-11
ሐ. የእግዚአብሔር ቃል የሰሚውን ልብ በመስበር ለእግዚአብሔር ወንጌል እውነት ይከፍታል።
1. የእግዚአብሔር ቃል ከኃጢአት የመጠበቅ መንፈሳዊ ኃይል አለው፣ መዝ. 119.11.
Made with FlippingBook - Online magazine maker