Conversion and Calling, Amharic Student Workbook

/ 7 3

ለ ው ጥ እ ና ጥ ሪ

ለ. የእርሱ ስራ ደግሞ ለመላው የሰው ዘር የማስታረቅ እና የመቤዠት ሥራ ነበር፣ 1ጢሞ. 2.5-6.

ሐ. እርሱ ለሰው ልጆች ሁሉ የሰራው የማስታረቅ ሥራ ነው። (1) 2 ቆሮ. 5፡18-21

(2) 1ኛ ዮሐንስ 2፡2

ለ. መለወጥ ስለ ቃሉ እንጂ ስለ ሥራ አይደለም።

1. ኢየሱስ እንደ እግዚአብሔር ልጆች እኛን ወደ እግዚአብሔር ሊያመጣን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ስለ ኃጢአታችን መከራ ተቀበለ፣ 1 ጴጥ. 3.18.

ሀ. የሚለወጠው በክርስቶስ ያለን እምነት ነው እንጂ የጽድቅ ሥራችን ወይም ለእግዚአብሔር ሕግ መታዘዛችን አይደለም።

3

ለ. በእግዚአብሔር ፊት ጻድቃን የሆኑት በእምነት ይኖራሉ፣ ሮሜ. 1.16-17.

ሐ. እንደ አማኞች፣ በእምነት እንጂ በማየት አንመላለስም፣ 2ኛ ቆሮ. 5.7.

2. ስናምን ከኃጢአታችን ነፃ ወጥተናል፥ በእግዚአብሔርም ፊት በጸጋ በእምነት እንጸድቃለን (sola gratia - ጸጋ ብቻ፥ sola fides - እምነት ብቻ)።

ሀ. ኤፌ. 2.8-9

ለ. 2ኛ ጢሞ.1.8-10

ሐ. ቲቶ 2፡11-14

Made with FlippingBook - Online magazine maker