Foundations for Christian Mission, Amharic Mentor Guide

/ 2 7 3

የ ክ ር ስ ቲ ያ ን ሚ ሽ ን መ ሰ ረ ቶ ች

አ ባ ሪ 2 8 የአዲስ ኪዳን ሥነምግባር በእግዚአብሔር መንግሥት ውስጥ መኖር ቄስ ዶ / ር ዶን ኤል ዴቪስ

የመቀልበስ መርህ

መርህ ተብራራ

ቅዱሳት መጻሕፍት

ድሃው ሀብታም ይሆናል ሀብታሙም ድሃ ይሆናል

ሉቃስ 6.20-26

ህግ የጣሰ እና የማይገባው ይድናል

21.31-32

ራሳቸውን ዝቅ የሚያደርጉ ከፍ ከፍ ይላሉ

1 ጴጥ. 5.5-6

ራሳቸውን ከፍ ከፍ የሚያደርጉ ይዋረዳሉ

ሉቃስ 18.14

ዕውሮች ያያሉ

ዮሐንስ 9.39

እናያለን የሚሉ ዕውሮች ይሆናሉ

ዮሐንስ 9.40-41

የክርስቶስ ባሪያ በመሆን ነፃ ወጥተናል

ሮም. 12.1-2

እግዚአብሔር ጠቢባንን ሊያሳፍር የዓለምን ሞኝ ነገር መረጠ

1 ቆሮ. 1.27

እግዚአብሔር ብርቱዎችን እንዲያሳፍር የዓለምን ደካማ ነገር መረጠ

1 ቆሮ. 1.27

እግዚአብሔር ሁሉን ነገር ከንቱ እንዲያደርግ ምናምንቴዎችንና የተናቁትን መረጠ

1 ቆሮ. 1.28

ይህንን አለም በማጣት የሚቀጥለውን እናገኛለን

1 ጢሞ. 6.7

ይህን ሕይወት ከወደድክ ታጣዋለህ; ይህን ሕይወት ከጠላህ የሚቀጥለውን ታተርፋለህ

ዮሐንስ 12.25

የሁሉም አገልጋይ በመሆን ታላቅ ትሆናለህ

10.42-45

ሃብትህን እዚህ ካከማቸህ ፣ የሰማይን ምንዳ ታጣለህ

6.19

ሀብትህን በላይ ካከማቹቸህ፣ የሰማይን ሀብት ታገኛለህ

6.20

በተሟላ ሁኔታ ለመኖር የራስህን ሞት ለራስህ ተቀበል

ዮሐንስ 12.24

ሰማያዊውን ሞገስ ለማግኘት ሁሉንም ምድራዊ ዝና ተወው

ፊል. 3.3-7

ፊተኞች ኋለኞች ፣ ኋለኞችም ፊተኞች ይሆናሉ

ማርቆስ 9.35

የኢየሱስ ጸጋ በጥንካሬህ ሳይሆን በድካምህ ፍጹም ይሆናል

2 ቆሮ. 12.9

የእግዚአብሔር ከፍተኛው መስዋእትነት ንፅህና እና ስብራት ነው

መዝ. 51.17

ከሌሎች ከመቀበል ይልቅ መስጠት የተሻለ ነው

ሥራ 20.35

የእግዚአብሔርን ምርጥ ለመቀበል ያለህን ሁሉ ስጥ

ሉቃስ 6.38

Made with FlippingBook flipbook maker