Foundations for Christian Mission, Amharic Mentor Guide

/ 4 3

የ ክ ር ስ ቲ ያ ን ሚ ሽ ን መ ሰ ረ ቶ ች

መ. ሐዋ ሥራ 4.33

3. ቅዱሳን መጻሕፍት በብሉይ ኪዳን እና በአዲስ ኪዳን ፣ የናዝሬቱ ኢየሱስ ለአብርሃምና ለዳዊት የእግዚአብሔር የተስፋ ቃል ፍጻሜ መሆኑን እና በተስፋው መሠረት መዳን ከኢየሩሳሌም ጀምሮ ለአሕዛብ ሁሉ መሰበክ እንዳለበት በግልጽ ይመሰክራሉ ፡፡

ሀ. ሉቃ 24.26-27

1

ለ. ሉቃ 24.46-48

ሐ. ሐዋ ሥራ 17.2-3

መ. ሐዋ ሥራ 28.23

ሠ. ዮሐ 20.30-31

4. በኢየሱስ ክርስቶስ ፣ አሕዛብ በእምነት መቤዠት እና ድነት ማግኘት የአብርሃም ተስፋ ተፈጽሟል ፡፡

ሀ. ገላ. 3.7-9

ለ. ሐዋ ሥራ 15.13-18

ሐ. ሮም. 15.8-12

Made with FlippingBook flipbook maker