The Kingdom of God, Amharic Mentor Guide
1 8 /
የ እ ግ ዚ አ ብ ሔ ር መ ን ግ ስ ት
2. ሰብዓዊ ፍጡር (በኢየሱስ ፈተና ውስጥ ያለውን ማንነቱን አስተውል፣ ሉቃ. 4.1-13)
ለ. ዋናው የሰይጣን አመጽ እና መጽሐፍ ቅዱሳዊ አጋንንታዊነት፡ በትዕቢት፣ ራስን ከፍ በማድረግ እና በሁከት የእግዚአብሔርን ፈቃድ መቃወም፣ ኢሳ. 14፡12-17
1. ወደ ሰማይ ዐርጋለሁ።
2. ዙፋኔን ከእግዚአብሔር ከዋክብት በላይ ከፍ ከፍ አደርጋለው።
1
3. በሰሜንም ዳርቻ ባለው በማኅበሩ ተራራ ላይ እቀመጣለሁ።
4. ወደ ላይ ወደ ደመናት ከፍታ ዐርጋለሁ።
5. በልዑል እመሰላለሁ።
6. የዲያብሎስ ዕጣ ፈንታ፡- ቁ. 15-17
7. የሰይጣን ሥራ ዋነኛ ዓላማ፡- “በልዑል እመሰላለሁ።
ሀ. ዘፍጥረት 3፡ ይህን ፍልስፍና ለማስቀበል ማባበል
ለ. የአመጻ ባህሪያት (1) ራስን መቻል
(2) ከአምላክ ነፃ መሆን
(3) ራስ ማዕከላዊነት
(4) ራስ ወዳድነት
Made with FlippingBook Digital Publishing Software