Bible Interpretation, Amharic Mentor Guide
2 0 /
የመጽሐፍ ቅዱስ ሥነ-አፈታት
ለ. ቅዱሳት መጻሕፍት ከ1,600 ዓመታት በላይ በወሰደ ጊዜ ውስጥ የተጻፉት በ40 የተለያዩ ጸሐፊያን ነው፣ ልምዳቸውና ግንዛቤያቸው ከእኛ በእጅጉ የተለየ ነው።
3. እግዚአብሔር ቅዱሳት መጻሕፍትን በትክክል እንድንይዝ ይጠይቀናል፤ ያም ማለት እንድንቀበለው ያሰበውን ትርጓሜ ለማግኘት በሚያስችል መንገድ እንድናነብ ነው።
ሀ. 2 ጢሞ. 2.15
1
ለ. 1 ቆሮ. 2.6
ሐ. 2 ቆሮ. 4.2
ሐ. የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጓሜ ግብ፡ ትርጉሙን ግልጽ እና ቀላል ማድረግ
1. የእውነትን ቃል “በትክክል ለመያዝ”፣ 2ጢሞ. 2.15
2. ትርጓሜ ለመስጠት እና ግልጽ ለማድረግ፣ ነህምያ 8.1-3፣ 7-8
3. እውነትን ለማወቅ እና እግዚአብሔራዊ ነፃነት ለመለማመድ፣ ዮሐ 8፡31-32
4. ለእግዚአብሔር ቃል ካለን ታማኝነት የተነሳ መንፈሳዊ ትርፍ ለማግኘት፣ መዝ. 19፡ 7-11
Made with FlippingBook flipbook maker