Bible Interpretation, Amharic Mentor Guide

/ 2 1

የመጽሐፍ ቅዱስ ሥነ-አፈታት

መ. ወሳኝ ቅድመ-ግምቶች (ቅዱሳት መጻሕፍትን መተርጎም ከመጀመራችን በፊት እንደ እውነት የምንቀበላቸው ነገሮች)

1. ቅዱሳት መጻሕፍት መለኮታዊ እና ሰብዓዊ ደራሲዎች አሏቸው።

2. የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጓሜ ስለ ኤክሴጄሲስ እንጂ ኢሴሲስ አይደለም።

ሀ. ኤክሴጄሲስ - ከአንድ ጽሑፍ ውስጥ ትርጉሙን ለማብራራት፣ ግልጽ ለማድረግ እና ለመተርጎም መሞከር (ማለትም ከጽሑፉ ውስጥ ማንበብ/ማውጣት)

1

ለ. ኢሴጄሲስ - አንድን ጽሑፍ በተለይም መጽሐፍ ቅዱሳዊ ጽሑፍን የራስን ሃሳቦች በመጠቀም ማብራራት እና መተርጎም (ማለትም ወደ ውስጥ ማንበብ)

3. ቅዱሳት መጻሕፍትን ቅዱሳት መጻሕፍት መተርጎም አለባቸው።

ሀ. 1 ቆሮ. 2.13

ለ. ማቴ. 22.29

ሐ. ሉቃ 24፡44-47

4. ሂደታዊ መገለጥ፡ መገለጡ የሚቀጥለው በኢየሱስ ክርስቶስ እስኪጠናቀቅ ድረስ ነው (ማለትም፣ ኢየሱስ ክርስቶስ የሁሉም ቅዱሳት መጻሕፍት ትርጓሜዎች መለኪያ ነው)።

ሀ. ዕብ. 1.1-2

Made with FlippingBook flipbook maker