Bible Interpretation, Amharic Mentor Guide
/ 2 1
የመጽሐፍ ቅዱስ ሥነ-አፈታት
መ. ወሳኝ ቅድመ-ግምቶች (ቅዱሳት መጻሕፍትን መተርጎም ከመጀመራችን በፊት እንደ እውነት የምንቀበላቸው ነገሮች)
1. ቅዱሳት መጻሕፍት መለኮታዊ እና ሰብዓዊ ደራሲዎች አሏቸው።
2. የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጓሜ ስለ ኤክሴጄሲስ እንጂ ኢሴሲስ አይደለም።
ሀ. ኤክሴጄሲስ - ከአንድ ጽሑፍ ውስጥ ትርጉሙን ለማብራራት፣ ግልጽ ለማድረግ እና ለመተርጎም መሞከር (ማለትም ከጽሑፉ ውስጥ ማንበብ/ማውጣት)
1
ለ. ኢሴጄሲስ - አንድን ጽሑፍ በተለይም መጽሐፍ ቅዱሳዊ ጽሑፍን የራስን ሃሳቦች በመጠቀም ማብራራት እና መተርጎም (ማለትም ወደ ውስጥ ማንበብ)
3. ቅዱሳት መጻሕፍትን ቅዱሳት መጻሕፍት መተርጎም አለባቸው።
ሀ. 1 ቆሮ. 2.13
ለ. ማቴ. 22.29
ሐ. ሉቃ 24፡44-47
4. ሂደታዊ መገለጥ፡ መገለጡ የሚቀጥለው በኢየሱስ ክርስቶስ እስኪጠናቀቅ ድረስ ነው (ማለትም፣ ኢየሱስ ክርስቶስ የሁሉም ቅዱሳት መጻሕፍት ትርጓሜዎች መለኪያ ነው)።
ሀ. ዕብ. 1.1-2
Made with FlippingBook flipbook maker