Bible Interpretation, Amharic Mentor Guide
2 2 /
የመጽሐፍ ቅዱስ ሥነ-አፈታት
ለ. ማቴ. 17.5
ሐ. ዮሐንስ 1፡17-18
መ. 2 ቆሮ. 4.3-6
5. ቅዱሳት መጻሕፍት በመንፈስ አብርሆት መነበብ አለባቸው።
1
ሀ. 2 ጴጥ. 1.20-21
ለ. ማርቆስ 12፡36
ሐ. የሐዋርያት ሥራ 1፡16
መ. የሐዋርያት ሥራ 3፡18
ሠ. የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጓሜ “የሦስት ደረጃ ሞዴል” አጠቃላይ ምልከታ
1. ዋናውን አውድ እና ሁኔታ መረዳት፡ አንድ ጽሑፍ በጭራሽ ማለት ያልፈለገውን ነገር ሊያመለክት አይችልም።
2. አጠቃላይ መርሆችን መፈለግ፡ መንፈስ ከአእምሮ፣ ህሊና እና ፈቃድ ጋር የተያያዙትን በእግዚአብሔር ቃል ውስጥ ያሉትን ሁለንተናዊ እውነቶች ይገልጣል።
3. ግንኙነትን መፍጠር እና ተግባራዊ ማድረግ፡- የእግዚአብሔር ቃል የሚመረመርና የሚጠና ብቻ ሳይሆን ሊታመንና ሊጠበቅ የሚገባው ነው።
Made with FlippingBook flipbook maker