Bible Interpretation, Amharic Mentor Guide
/ 2 3
የመጽሐፍ ቅዱስ ሥነ-አፈታት
II. በመጽሐፍ ቅዱስ ትርጓሜ የልብ ዝግጅት አስፈላጊነት፡ ርኅሩኆች ሁኑ 2ኛ ዜና. 16፡9 ሀ - “እግዚአብሔር ልቡ በእርሱ ዘንድ ፍጹም የሆነውን ያጸና ዘንድ ዓይኖቹ በምድር ሁሉ ይመለከታሉና።”
ሀ. ወደ እግዚአብሔር ቃል በትሕትና እና በጸሎት እንቀርባለን፡ የጸሎት አስፈላጊነት፣ መዝ. 119.18.
1. ለእግዚአብሔር መንፈስ ምሪት ጸልይ፣ 1 ዮሐንስ 2፡20-21።
1
2. ለእግዚአብሔር መመሪያ ክፍት እንድትሆን ጸልይ፣ መዝ. 32፡8-9።
3. ለመታመን እና ለመታዘዝ የእግዚአብሔርን ኃይል እንዲሰጥህ ጸልይ
ሀ. ዕብ. 11.6
ለ. ያዕቆብ 1፡22-25
4. ቃሉን ለሌሎች ለማካፈል ለእግዚአብሔር ምሪት ጸልይ፣ ዕዝራ 7፡10.
ለ. ለቅዱሳት መጻሕፍት ጥናት መልካም አመለካከት ይኑርህ
1. ትጉና ቆራጥ ሰራተኛ ሁን፣ ምሳ. 2.1-9; ዝ. ምሳ. 2.2-5; 2 ጢሞ. 2.15.
2. ትሑት እና ጭምት ሁን፣ ኢሳ. 57.15.
Made with FlippingBook flipbook maker