Bible Interpretation, Amharic Student Workbook

/ 1 9

የመጽሐፍ ቅዱስ ሥነ-አፈታት

I. የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጓሜ አስፈላጊነት

የቪዲዮ ሴግመንት 1 መግለጫ

ሀ. የመግቢያ ቃላት

1. “ሔርሜነቲክስ” - በስነ ትርጓሜ ላይ፣ በተለይም በጽሁፎች ትርጓሜ ላይ የሚያተኩር የእውቀት ዘርፍ ነው

2. “ትርጓሜ” - የመተርጎም ወይም የማብራራት ድርጊት ነው፤ የአንድን ነገር፣ ሂደት፣ መልእክት፣ ወይም ጽሑፍ ስሜት እና ትርጉም መስጠት

1

ለ. መጽሐፍ ቅዱስ ለምን የግድ መተርጎም አለበት?

1. መጽሐፍ ቅዱስ መለኮታዊ መጽሐፍ ነው፤ ከእግዚአብሔር በቀር የእግዚአብሔርን አሳብ የሚያውቅ የለም፣ 1ኛ ቆሮ. 2.10-11.

ሀ. እግዚአብሔር በግልጽ ተናግሯል፣ ዘዳ. 30፡11-14።

ለ. እግዚአብሔር የተናገረው እርሱን ፈላጊ አእምሮ ያስተውል ዘንድ ነው፣ ኢሳ. 45.19.

ሐ. እግዚአብሔር በሰፊው ተናግሯል (ማለትም፣ እርሱን ለማመን እና ለመታዘዝ ማወቅ ያለብንን ነገሮች ሰጥቶናል)፣ ዘዳ. 29.29.

2. መጽሐፍ ቅዱስ የሰው መጽሐፍ ነው፣ 2ጴጥ. 3፡15-16።

ሀ. የቋንቋ፣ የባህል እና የልምምድ ልዩነቶች አሉ።

Made with FlippingBook - Online Brochure Maker