Bible Interpretation, Amharic Student Workbook
/ 3 7
የመጽሐፍ ቅዱስ ሥነ-አፈታት
3. ደራሲዎቹ አስቀድሞ በእግዚአብሔር የታወቁ እና የተመረጡ ናቸው፤ እርሱም በጽሁፋቸው ውስጥ መርቷቸዋል (ለምሳሌ ኤርምያስ፣ ኤር. 1.5)።
4. ለቨርባል-ፕሌነሪ ቲዎሪ ምላሽ፡
ሀ. ስለ ሰው እና መለኮታዊ ደራሲነት ጉዳይ መልስ ይሰጣል
ለ. ቃላቶቹን ጨምሮ በሙሉው ጽሑፍ ላይ ያተኩራል።
1
ሐ. ውሱን እና ከባህል ጋር የተቆራኙ ሰዋዊ አካላት እንዴት የማይለወጥ እና ዘላለማዊ የእግዚአብሔር ቃል ተብለው ሊገለጹ ቻሉ?
ረ. የመጨረሻ ጉዳዮች
1. መንፈስ ቅዱስ ደራሲዎቹን ነዳቸው፣ 2 ጴጥ. 1.20-21.
2. ሁሉም ቅዱሳት መጻሕፍት (የእግዚአብሔር መንፈስ መነዳትውጤት) ናቸው፣ ስለዚህም በእግዚአብሔር “የተተነፈሱ” ናቸው፣ 2ጢሞ. 3፡16-17።
III. የመጽሐፍ ቅዱስ ትንታኔ እና የመጽሐፍ ቅዱስ አመጣጥ፡ ከክስተት ወደ ታሪክ ከዚያም ወደ ጽሑፍ
ሀ. ጉዳዩ፡ የጽሑፉ ዝግመተ ለውጥ
1. መጽሐፍ ቅዱስ እኛ ጋር የደረሰው እንዴት ነው? አሁን ያሉንን የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች እንድናገኝ ያደረጉን እርምጃዎች ምን ምን ነበሩ?
Made with FlippingBook - Online Brochure Maker