Bible Interpretation, Amharic Student Workbook

9 2 /

የመጽሐፍ ቅዱስ ሥነ-አፈታት

መ. ለእግዚአብሔር እውነት እና ትእዛዛት መታዘዝ ሁሉ ሊከወን የሚችለው በነጻነት ውስጥ ነው።

1. የነጻነት መርህ የሁሉም ክርስቲያናዊ ደቀመዝሙርነት ማዕከል ነው።

ሀ. ሮሜ 7.6

ለ. 2 ቆሮ. 3.17-18

ሐ. ገላ. 5.1

2

መ. ገላ. 5.13

ሠ. 1 ጴጥ. 2.16

ረ. ያዕቆብ 1፡25

2. ትግበራህ ጥራዝ ነጠቅ ሕጋዊነትን እንዳያንጸባርቅ ተጠንቀቅ - ቆላ 2.20-23.

ሀ. የበግ ለምድ ከለበሱ ተኩላዎች ተጠንቀቅ፡ በነጻነት ለመታዘዝ በክርስቶስ ያገኘነውን ነፃነት የሚሸፍን ምንም ጥሩ ተግባር የለም።

ለ. ከሥጋዊ ጉዳዮች ጋር በተያያዘ ሰው ሰራሽ እና ህግ ተኮር ትግበራዎች ሙሉ በሙሉ ውጤታማ አይደሉም።

Made with FlippingBook - Online Brochure Maker