Church PLANT Manual, Amharic Edition

መግቢያ • 5

የጳውሎስ ምሳሌዎች ከሐዋርያት ሥራ፥ ጳውሎሳዊ ዑደት 3 ወርልድ ኢምፓክት ሚሲዮናዊ ተቋም እንደመኾኑ የቤተ ክርስቲያን ተከላ ተግባሮቻችን በጳውሎስና በርሱ ሚስዮናዊ ቡድን አማካይነት በሐዋርያት ሥራ ውስጥ ቤተ ክርስቲያናት በተተከሉበት መንገድ ላይ የተመሠረተ ነው። ቀጥሎ የቀረበው ንድፍ የቤተ ክርስቲያን ተከላ ስልቶችን ለመቃኘት በጣም ጠቃሚ ነው። 1. ሚስዮናውያን ይሾማሉ፡- ሐዋርያት ሥራ 13፥1-4፣ 15፥39-40፤ ገላትያ 1፥15-16። 2. ወደ ሰዎች ይሄዳሉ፡- ሐዋርያት ሥራ 13፥14-16፣ 14፥1፣ 16፥13-15፣ 17፥16-19። 3. ወንጌል ይሰበካል፡- ሐዋርያት ሥራ 13፥17-41፣ 16፥31፤ ሮሜ 10፥9 14፤ 2 ጢሞቴዎስ 2፥8። 4. ሰሚዎች ይለወጣሉ፡- ሐዋርያት ሥራ 13፥48፣ 16፥14-15፣ 20፥21፣ 26፥20፤ 1 ተሰሎንቄ 1፥9-10። 5. አማኞች ይሰባሰባሉ፡- ሐዋርያት ሥራ 13፥43፣ 19፥9፤ ሮሜ 16፥4-5፤ 1 ቆሮንቶስ 14፥26። 6. በእምነት መጽናት፡- ሐዋርያት ሥራ 14፥21-22፣ 15፥41፤ ሮሜ 16፥17፤ ቆላስይስ 1፥28፤ 2 ተሰሎንቄ 2፥15፤ 1 ጢሞቴዎስ 1:3። 7. መሪዎች ይሾማሉ፡- ሐዋርያት ሥራ 14፥23፣ 2 ጢሞቴዎስ 2፥2፣ ቲቶ 1፥5 8. አማኞች ይበረታታሉ፡- ሐዋርያት ሥራ 14፥23፣ 16፥40፣ 21፥32 (2 ጢሞቴዎስ 4፥9 እና ቲቶ 3፥12) 3 “ጳውሎሳዊ ዑደት” የሚለው ቃል መግለጫ ምስሉ የተወሰዱት David J. Hesselgrave, Planting Churches Cross-Culturally , 2nd ed. Grand Rapids: Baker Book House, 2000. “መስበክ፣ ማስታተቅና ማብቃት” እንዲሁም “ተከላ” የሚሉት ቤተ ክርስቲያን ተከላ መርሐ ግብሮች የተወሰዱት ከ Crowns of Beauty: Planting Urban Churches Conference Binder , Los Angeles: World Impact Press, 1999 and Ripe for Harvest: A Guidebook for Planting Healthy Churches in the City , Wichita: TUMI Press, 2016, p. 61 ነው።

Made with FlippingBook - Share PDF online