Conversion and Calling, Amharic Module 1 Mentor Guide

/ 2 1

ለ ው ጥ እ ና ጥ ሪ

ሐ. የቤተ መቅደሱ ግንባታ

2. እግዚአብሔር በልዩ መገለጥ በመለኮታዊ ንግግር ውስጥ ራሱን ይገልጣል።

ሀ. “የእግዚአብሔር ቃል” በድምፅ፣ በህልም ወይም በራእይ በመስጠት

ለ. ይህ ሁኔታ በቅዱሳት መጻሕፍት ውስጥ በ“ፕሮፖዚሽን” ቃል አማካኝነት ፍጽምናን አግኝቷል።

1

3. እግዚአብሔር ራሱን በልዩ መገለጥ የገለጠው በኢየሱስ ክርስቶስ አካልና ሥራ ቃሉን በሥጋ በመግለጥ ነው።

ሀ. እግዚአብሔር በኢየሱስ ክርስቶስ ማንነት ከቃሉ ጋር በቀጥታ ተገልጧል፤ ዮሐንስ 1፡1-2።

ለ. ኢየሱስ ክርስቶስ ሥጋ የሆነ የእግዚአብሔር ቃል ነው፣ ዮሐ 1፡14. (1) እግዚአብሔር በአካልና በጊዜ ራሱን በግልጽ ገልጧል።

(2) ለሰው ልጆች ሁሉ ልዩ የሆነ መገለጥ

ሐ. ቃልም ሥጋ በመሆን የገለጠውን ያህል ማንኛውም ሰው ወይም ነገር የእግዚአብሔርን ክብር ሊያውጅ አይችልም። (1) ዮሐንስ 1፡18

(2) 1ኛ ዮሐንስ 1፡1-3

መ. የኢየሱስ ስም በግልጽ “የእግዚአብሔር ቃል” ተብሎ ተጠርቷል፣ ራእ. 19.13

Made with FlippingBook Annual report maker