Conversion and Calling, Amharic Student Workbook
2 6 /
ለ ው ጥ እ ና ጥ ሪ
ለ. 1ኛ ዜና. 16፡14-17
ሐ. እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስን ለአማኞች በመላክ ለቃሉ መረዳትን ይሰጣል፣ 1ኛ ቆሮ. 2.9-16.
1. የማያምን (ማለትም፣ “ፍጥረታዊው ሰው”) መንፈስ ቅዱስ የለውም፥ ስለሆነም የቃሉን መልእክት ወይም ትምህርት ሊረዳ አይችልም።
1
2. መንፈሳዊ ሰው፣ (ማለትም፣ መንፈስ ቅዱስ ያለው እና የሚመራው)፣ የእግዚአብሔር ቃል የሚለውን ብቻ ሳይሆን ሊረዱት ያልቻሉትን ሊያገኝ ካለው ፍርድ ያመልጣል።
3. ቃሉን ያነሳሳው ያው ራሱ መንፈስ ነው ትርጓሜንም የሚሰጠው 2ጴጥ. 1.21.
II. እውነተኛው የደቀመዝሙርነት ምልክት በእግዚአብሔር ቃል እየተመገቡ መቀጠል እና መኖር ነው።
ሀ. የእውነተኛ ደቀመዝሙርነት ምልክት በክርስቶስ ቃል ውስጥ መቀጠል እና መኖር ነው።
1. ዮሃንስ 8፡31-32
2. “መኖር” ማለት መገኘት፣ ቤት መሥራት፣ ማደር፣ መዝ. 1.1-3.
3. የመኖር ስሜት ከብሉይ ኪዳን የማሰላሰል አስተሳሰብ ጋር ተመሳሳይ ነው።
ሀ. መዝ. 1.1-3
ለ. ኢያሱ 1.8
Made with FlippingBook - Online magazine maker