Conversion and Calling, Amharic Student Workbook

/ 2 7

ለ ው ጥ እ ና ጥ ሪ

ለ. መንፈሳዊ እድገት እና ብስለት ፈጣሪ እና ህይወት ሰጪ በሆነው የእግዚአብሔር ቃል ውስጥ ባለው እውነት በመመገብ የተመሰረተ ነው።

1. እኛ አማኞች በእርሱ ተመግበን ማደግ እንድንችል ንጹሕ የሆነውን የእግዚአብሔርን ቃል ወተት መመኘት አለብን፣ 1ጴጥ. 2.2.

2. ጳውሎስ የኤፌሶን ሽማግሌዎችን ለእግዚአብሔር እና ለጸጋው ቃል አደራ ሰጥቷቸቸዋል “አሁንም ለእግዚአብሔርና ያንጻችሁ ዘንድ በቅዱሳንም ሁሉ መካከል ርስትን ይሰጣችሁ ዘንድ ለሚችል ለጸጋው ቃል አደራ ሰጥቻችኋለሁ።” ሐዋርያት 20፥32።

1

3. የቆላስይስ ሰዎች የእግዚአብሔር ቃል በሙላት ያድርባቸው ዘንድ ተመክረዋል፣ ቆላ. 3፡16.

4. ጳውሎስ ለጢሞቴዎስ የእውነትን ቃል በቅንነት በመናገር ራሱን በእግዚአብሔር ዘንድ የማያሳፍር ሠራተኛ አድርጎ ለማቅረብ ቃሉን እንዲያጠና ሥልጣንን ሰጥቶታል፣ 2 ጢሞ. 2.15.

5. በእግዚአብሔር ቃል ውስጥ ለመኖር ብዙ መንገዶች አሉ።

ሀ. ልናነበው ይገባል። ራዕይ 1፡3 የእግዚአብሔርን ቃል ለሚያጠኑ የበረከትን የተስፋ ቃል ይሰጣል።

ለ. ልናሰላስለው ይገባል። በመዝሙር 19፡11 ዳዊት በእግዚአብሔር ላይ ኃጢአት እንዳይሠራ በልቡ የእግዚአብሔርን ቃል እንደሚሰውር ተናግሯል።

ሐ. ልናሰላስለው ይገባል። መዝሙረ ዳዊት 1፡3 እግዚአብሔርን የሚፈራ ሰው የእግዚአብሔርን ቃል በቀንና በሌሊት ያሰላስላል፣ ያንጎራጉራል እና ይበላል ይላል።

Made with FlippingBook - Online magazine maker