Conversion and Calling, Amharic Student Workbook
/ 2 9
ለ ው ጥ እ ና ጥ ሪ
2. በሰማይና በምድር ያሉት ሁሉ፣ የሚታዩትም ሆነ የማይታዩት፣ ሁሉም መላእክት፣ ፍጥረታት፣ ሰው ወይም እንስሳት፣ ያሉት ሁሉ በእግዚአብሔርና ለክብሩ የተፈጠሩ ናቸው።
ሀ. ቆላ.1.16
ለ. ራእይ 4.11
1
ሐ. መዝ. 150.6
3. የእስራኤል ሕዝብ፣ የእግዚአብሔር የተመረጡ ሕዝቦች፣ የተመረጡት ለመጨረሻው ክብሩ ነው።
ሀ. ኢሳ. 43.7
ለ. ኢሳ. 43.21
ሐ. ኢሳ. 43.25; 60.1፣ 3፣ 21
4. እግዚአብሔር የሰውን ልጅ የሚያድነው ለራሱ ክብርን ያመጣ ዘንድ ነው፣ ሮሜ. 9.23; ኤፌ. 2.7.
5. ሁሉም አገልግሎት እና የእግዚአብሔር ሰዎች የሚያከናውኗቸው ተግባራት ሁሉ ለእግዚአብሔር የመጨረሻ ክብር መዋል አለባቸው፣ 1 ቆሮ. 10.31; ዮሐንስ 15፡8; ማቴ. 5.16.
6. የአማኝ ዋናው ዓላማ፡ በክርስቶስ ያለውን የእግዚአብሔርን ክብር በግል መመስከር እና በመገለጡም ከእርሱ ጋር አብሮ መክበር።
Made with FlippingBook - Online magazine maker