God the Father, Amharic Mentor Guide
1 2 6 /
እግዚአብሔር አብ
ሐ. የልጁን ወንጌል የማይቀበሉ እና የሚቃወሙ (1) መዝ. 2.2-3
(2) 1 ተሰ. 2.16
መ. በሕይወታቸው ውስጥ የእርሱን አገዛዝ የሚቃወሙ (ማለትም፣ ክፉዎች) (1) ሮሜ. 1.18
(2) ሮሜ. 2.8
(3) ኤፌ. 5.6
(4) ቆላ.3.6
3. የእግዚአብሔርን ቁጣ ለመቀበል አስፈላጊ አይደለም; ማስቀረት ይቻላል ።
ሀ. የኢየሱስ ደም እንደ ማስተሰረያ (ማለትም፣ የእግዚአብሔር ቁጣ በኃጢአት ላይ ማስታገሻ)፣ 1 ጴጥ. 1.18-21
4
ለ. በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን (1) ሮሜ. 5.9
(2) 2 ቆሮ. 5፡18-19
(3) ቆላ.1.20
(4) 1 ተሰ. 1.10
ሐ. በንስሐ እና በኃጢአት መናዘዝ፣ ኤር. 3፡12-13
4. አንዴ ከተለቀቀ መቃወምም ሆነ ማሸነፍ አይቻልም.
ሀ. ኢዮብ 9፡13
Made with FlippingBook - Online magazine maker