God the Father, Amharic Mentor Guide
/ 1 7
እግዚአብሔር አብ
I. ፕሮሌጎሜና (ሲነበብ እንደ PRAW-ley-gaw-men-uh ነው)፡- ስለ አምላክ ለማጥናት መነሻ መሰረት ሥነ-መለኮት ማለት “የአምላክ ጥናት” ማለት ነው።
የቪዲዮ ሴግመንት 1 መግለጫ
(“ቴኦስ” = አምላክ፣ “ሎጎስ” = የአንድ ነገር ጥናት፣ ቃል)
ዮሐንስ 17፡3 “ እውነተኛ አምላክ ብቻ የሆንህ አንተን የላክኸውንም ኢየሱስ ክርስቶስን ያውቁ ዘንድ ይህች የዘላለም ሕይወት ናት።”
ሀ. ክርስትና እግዚአብሔር እንዳለ እና ራሱን ካልገለጠልን በቀር እግዚአብሔር የማይታወቅ ነው ብሎ ያምናል።
1
1. እግዚአብሔር በራሱ እንዳለ የማይታወቅ ነው፣ 1ጢሞ. 6፡13-16።
ሀ. ራሱን ሊገልጥልን የሚችለው እግዚአብሔር ራሱ ብቻ ነው፣ እንደዛ ካልሆነ ማንም ሰው ከእግዚአብሔር ጋር ግንኙነት መፍጠር አይችልም። (1) ዘጸ. 33.20
(2) ዮሐንስ 1፡18
(3) ዮሐንስ 6፡46
ለ. ለእኛ የገለጠልንን መገለጥ በትክክል ሊተረጉም የሚችለው እግዚአብሔር ብቻ ነው። (1) ዮሐንስ 1፡18
(2) ማቴ. 11.27
2. እግዚአብሔር በታሪክ (በፍጥረት፣ በቤዛነት፣ በቅዱሳት መጻሕፍት እና በኢየሱስ) በፍጥረት ሥራው እና በቤዛነት ራሱን መግለጥ መርጧል።
ሀ. በፍጥረት በኩል
(1) መዝ. 19፡1-3
(2) ኤር. 10፡11-12
Made with FlippingBook - Online magazine maker