God the Father, Amharic Mentor Guide
/ 2 1
እግዚአብሔር አብ
(2) ሄልስጌስቺክት ፡- ወደ ኢየሱስ ክርስቶስ ማንነት የሚያመራ በእስራኤል ህዝብ መካከል እግዚአብሔር ያከናወነው ታሪካዊ ሥራ
3. እግዚአብሔር ራሱን በሰው ልጆች ውስጥ ገልጧል።
ሀ. ምክንያት፣ ኢሳ. 1.18
ለ. የሥነ ምግባር ፍርድ፡ ሕሊና፣ ሮሜ. 2.15
1
ሐ. ኃይማኖታዊ ተፈጥሮ፡ ሁሉም የሰው ልጅ ባህሎች ስለ መለኮት የተወሰነ ግንዛቤ አላቸው። (1) መዝ. 10.4
(2) መዝ. 73.3
ለ. ልዩ መገለጥ ፡ እግዚአብሔር ራሱን ለተወሰኑ ሰዎች በተወሰነ ጊዜና ቦታ ገልጧል
1. ልዩ መገለጥ ግላዊ ነው (እግዚአብሔር ራሱን እየገለጠልን ነው)።
ሀ. እኔ እኔ ነኝ፣ ዘጸ. 3፡14-15።
ለ. የአብርሃም፣ የይስሐቅ እና የያዕቆብ አምላክ (1) ዘጸ. 3.6
(2) ዘጸ. 4.5
2. ልዩ መገለጥ አንትሮፒክ ነው። (አንትሮፖሎጂ = “አንትሮፖስ” ሰው፣ “ሎጎስ” ጥናት)፡ እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ለመገናኘት የሰው ቋንቋ እና ቅርጾችን ይጠቀማል።
ሀ. በሰው ቋንቋና ልማድ፣ 1ኛ ቆሮ. 2፡12-13
Made with FlippingBook - Online magazine maker