The Kingdom of God, Amharic Mentor Guide

/ 1 1 7

የ እ ግ ዚ አ ብ ሔ ር መ ን ግ ስ ት

1. በጥልቅ ምሥጢር፣ የእግዚአብሔር መንግሥት አገዛዝ ለእግዚአብሔር ለራሱ ይሰጣል።

2. ክርስቶስ ታሪኩን ያጠናቅቃል፣ መንግሥቱን እራሱን ለጌታ ለእግዚአብሔር ያስረክባል፣ እርሱም ራሱ ሁሉ-በሁሉ ይሆናል።

3. ኢየሱስ ሁሉንም ግዛት፣ ሥልጣንና ኃይላት ካጠፋ በኋላ፣ መንግሥቱን ለእግዚአብሔር አብ አሳልፎ ይሰጣል፣ 1 ቆሮ. 15፡24-28።

ሀ. ጠላቶቹን ሁሉ ከእግሩ በታች እስኪያደርግ ድረስ መንገሥ አለበት።

ለ. የመጨረሻው ጠላት የሚጠፋው ሞት ነው።

ሐ. ይህ ከተፈጸመ በኋላ፣ ኢየሱስ ራሱ ለእግዚአብሔር አብ ይገዛል።

4

መ. ሁሉን ቻይ የሆነው አምላከ ሥላሴ የሆነው አምላክ ሁሉ-በሁሉ ይሆናል።

ማራናታ! እንደዚያም ሆኖ ጌታ ኢየሱስ ሆይ ና!

ማጠቃለያ

» መንግሥቱ በኢየሱስ ክርስቶስ ዳግም ምጽዓት ትፈፀማለች።

» በዚህ ፍጻሜ ላይ፣ ሁሉን ቻይ የሆነው አምላክ ሞትን ድል በማድረግ የሙታን ትንሣኤና በሰው ልጆች ላይ የመጨረሻው ፍርድ ያስገኛል። » በመጨረሻም እግዚአብሔር ሁሉን ቻይ ይሆን ዘንድ መንግሥቱ ራሱ እንኳን ለእግዚአብሔር ይገዛል።

Made with FlippingBook Digital Publishing Software