The Kingdom of God, Amharic Mentor Guide
/ 4 3
የ እ ግ ዚ አ ብ ሔ ር መ ን ግ ስ ት
II. የእግዚአብሔር መንግሥት የተመረቀው በእግዚአብሔር አብርሃማዊ ቃል ኪዳን እና በእግዚአብሔር ተስፋ ነው።
ገጽ 291 6
ሀ. እግዚአብሔር ከዘሩ እግዚአብሔር እባቡን የሚቀጠቀጥውን ዘር ከሚገልጥበት ከአብርሃም ጋር ቃልኪዳን አደረገ፣ ዘፍ. 12.1-3.
1. መለኮታዊው ተዋጊ፣ እግዚአብሔር አብራምን ታላቅ ሕዝብ ያደርገው ዘንድ ቃል ኪዳን ገባ።
ሀ. ይባረክ ዘንድ
2
ለ. ስሙ ይገንን ዘንድ
ሐ. አብራምን የሚባርኩት ይባረካሉ
መ. አብራምን የሚረግሙ ይረገማሉ
ሠ. የምድር አህዛብ ሁሉ በእርሱ ማንነት ራሳቸውን ይባርካሉ።
2. የናዝሬቱ ኢየሱስ የአብርሃም ዘር ነው።
ሀ. ገላ. 3፡13-14
ለ. የአብርሃም ተስፋ ታደሰ፣ ዘፍ.15.5
ለ. የአብርሃም የቃል ኪዳን ተስፋ በአባቶች ዘንድ ታድሷል፡ ይስሐቅና ያዕቆብ
1. የእግዚአብሔርን መንግሥት ለማደስ የጻድቁ ዘር ተስፋ
Made with FlippingBook Digital Publishing Software