The Kingdom of God, Amharic Mentor Guide

/ 5 3

የ እ ግ ዚ አ ብ ሔ ር መ ን ግ ስ ት

ለ. በመቃብሩ ላይ ያሉ ሴቶች፣ ማቴ. 28፡9-10

ሐ. ጴጥሮስ፣ ሉቃ 24፡34

መ. ደቀ መዛሙርቱ በኤማሁስ መንገድ ላይ፣ ማር 16፡12-13

ሠ. ከቶማስ ጋር ያሉት አሥሩ፣ ዮሐንስ 20፡19-24

ረ. አሥራ አንዱ ደቀ መዛሙርት ከትንሣኤ ከአንድ ሳምንት በኋላ፣ ዮሐንስ 20፡26 29

2

ሰ. በገሊላ ባሕር አጠገብ ያሉ ሰባት ደቀ መዛሙርት፣ ዮሐንስ 21፡1-23

ሸ. አምስት መቶዎቹ፣ 1ኛ ቆሮ. 15.6

ቀ. ያዕቆብ፣ የጌታ ወንድም፣ 1 ቆሮ. 15.7

በ. አሥራ አንዱ ደቀ መዛሙርት በገሊላ ተራራ፣ ማቴ. 28፡16-20

ተ. ደቀ መዛሙርቱ በዕርገቱ፣ ሉቃ 24፡44-53

ነ. እስጢፋኖስ ከሰማዕቱ በፊት፣ ሐዋ 7፡55-56

ኘ. ጳውሎስ በደማስቆ መንገድ ላይ፣ ሐዋ 9፡3-6

አ. ጳውሎስ በአረቢያ፣ የሐዋርያት ሥራ 20፡24

Made with FlippingBook Digital Publishing Software