The Kingdom of God, Amharic Mentor Guide

/ 7

የ እ ግ ዚ አ ብ ሔ ር መ ን ግ ስ ት

የኮርሱ መስፈርቶች

• መጽሐፍ ቅዱስ (ለዚህ ትምህርት ዓላማ ሲባል የአንተ መጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም መሆን አለበት [ለምሳሌ NIV, NASB, RSV, KJV, NKJV, ወዘተ] እና የትርጓሜ ሐረግ መሆን የለበትም [ለምሳሌ The Living Bible, The Message] • እያንዳንዱ የካፕስቶን ሞጁል በሙሉ ትምህርቱ የሚነበቡ እና የሚያወያዩ የመማሪያ መጽሀፎችን አካትቷል ፡፡ እነዚህን ከመምህርህ እና አብረው ከሚማሩ ተማሪዎች ጋር በመሆን እንድታነብ፣ እንድታሰላስል እና እንድትመልስ እናበረታታሃለን ፡፡ እነዚህ ጽሑፎች በበቂ ሁነታ መገኘት ባለመቻላቸው ምክንያት (ለምሳሌ ፣ በቂ የመጻሕፍቱ ሕትመት ካለመኖሩ የተነሳ) የካፕስቶን አስፈላጊ የመማሪያ መጽሐፍ ዝርዝራችንን በድረ-ገፃችን ላይ እናስቀምጣለን። የዚህን መጽሐፍ (ሞጁል) ጽሑፎች ወቅታዊ ዝርዝር ለማግኘት እባክህን www.tumi.org/booksን ጎብኝ። • የክፍል ውስጥ ሥራዎችን ለመስራት እና ማስታወሻዎችን ለመውሰድ ወረቀት እና ብዕር ፡፡ • Beasley-Murray, G. R. Jesus and the Kingdom of God. Grand Rapids: Eerdmans, 1986. • Ladd, George Eldon. Crucial Questions about the Kingdom of God. Grand Rapids: Eerdmans, 1952. • ------. The Presence of the Future. Grand Rapids: Eerdmans, 1974. • Snyder, Howard A. The Community of the King. Downers Grove: InterVarsity Press, 1977.

አስፈላጊ መጻሕፍት እና ቁሳቁሶች

የተጠቆሙ ንባቦች

Made with FlippingBook Digital Publishing Software