The Kingdom of God, Amharic Student Workbook

1 8 /

የ እ ግ ዚ አ ብ ሔ ር መ ን ግ ስ ት

2. ሰብዓዊ ፍጡር (በኢየሱስ ፈተና ውስጥ ያለውን ማንነቱን አስተውል፣ ሉቃ. 4.1-13)

ለ. ዋናው የሰይጣን አመጽ እና መጽሐፍ ቅዱሳዊ አጋንንታዊነት፡ በትዕቢት፣ ራስን ከፍ በማድረግ እና በሁከት የእግዚአብሔርን ፈቃድ መቃወም፣ ኢሳ. 14፡12-17

1. ወደ ሰማይ ዐርጋለሁ።

2. ዙፋኔን ከእግዚአብሔር ከዋክብት በላይ ከፍ ከፍ አደርጋለው።

1

3. በሰሜንም ዳርቻ ባለው በማኅበሩ ተራራ ላይ እቀመጣለሁ።

4. ወደ ላይ ወደ ደመናት ከፍታ ዐርጋለሁ።

5. በልዑል እመሰላለሁ።

6. የዲያብሎስ ዕጣ ፈንታ፡- ቁ. 15-17

7. የሰይጣን ሥራ ዋነኛ ዓላማ፡- “በልዑል እመሰላለሁ።

ሀ. ዘፍጥረት 3፡ ይህን ፍልስፍና ለማስቀበል ማባበል

ለ. የአመጻ ባህሪያት (1) ራስን መቻል

(2) ከአምላክ ነፃ መሆን

(3) ራስ ማዕከላዊነት

(4) ራስ ወዳድነት

Made with FlippingBook - Share PDF online