The Kingdom of God, Amharic Student Workbook
1 8 /
የ እ ግ ዚ አ ብ ሔ ር መ ን ግ ስ ት
2. ሰብዓዊ ፍጡር (በኢየሱስ ፈተና ውስጥ ያለውን ማንነቱን አስተውል፣ ሉቃ. 4.1-13)
ለ. ዋናው የሰይጣን አመጽ እና መጽሐፍ ቅዱሳዊ አጋንንታዊነት፡ በትዕቢት፣ ራስን ከፍ በማድረግ እና በሁከት የእግዚአብሔርን ፈቃድ መቃወም፣ ኢሳ. 14፡12-17
1. ወደ ሰማይ ዐርጋለሁ።
2. ዙፋኔን ከእግዚአብሔር ከዋክብት በላይ ከፍ ከፍ አደርጋለው።
1
3. በሰሜንም ዳርቻ ባለው በማኅበሩ ተራራ ላይ እቀመጣለሁ።
4. ወደ ላይ ወደ ደመናት ከፍታ ዐርጋለሁ።
5. በልዑል እመሰላለሁ።
6. የዲያብሎስ ዕጣ ፈንታ፡- ቁ. 15-17
7. የሰይጣን ሥራ ዋነኛ ዓላማ፡- “በልዑል እመሰላለሁ።
ሀ. ዘፍጥረት 3፡ ይህን ፍልስፍና ለማስቀበል ማባበል
ለ. የአመጻ ባህሪያት (1) ራስን መቻል
(2) ከአምላክ ነፃ መሆን
(3) ራስ ማዕከላዊነት
(4) ራስ ወዳድነት
Made with FlippingBook - Share PDF online