The Kingdom of God, Amharic Student Workbook
2 0 4 /
የ እ ግ ዚ አ ብ ሔ ር መ ን ግ ስ ት
አ ባ ሪ 2 6 የአዲስ ኪዳን ሥነምግባር በእግዚአብሔር መንግሥት ውስጥ መኖር ቄስ ዶ / ር ዶን ኤል ዴቪስ
የመቀልበስ መርህ
መርህ ተብራራ
ቅዱሳት መጻሕፍት
ድሃው ሀብታም ይሆናል ሀብታሙም ድሃ ይሆናል
ሉቃስ 6.20-26
ህግ የጣሰ እና የማይገባው ይድናል
21.31-32
ራሳቸውን ዝቅ የሚያደርጉ ከፍ ከፍ ይላሉ
1 ጴጥ. 5.5-6
ራሳቸውን ከፍ ከፍ የሚያደርጉ ይዋረዳሉ
ሉቃስ 18.14
ዕውሮች ያያሉ
ዮሐንስ 9.39
እናያለን የሚሉ ዕውሮች ይሆናሉ
ዮሐንስ 9.40-41
የክርስቶስ ባሪያ በመሆን ነፃ ወጥተናል
ሮም. 12.1-2
እግዚአብሔር ጠቢባንን ሊያሳፍር የዓለምን ሞኝ ነገር መረጠ
1 ቆሮ. 1.27
እግዚአብሔር ብርቱዎችን እንዲያሳፍር የዓለምን ደካማ ነገር መረጠ
1 ቆሮ. 1.27
እግዚአብሔር ሁሉን ነገር ከንቱ እንዲያደርግ ምናምንቴዎችንና የተናቁትን መረጠ
1 ቆሮ. 1.28
ይህንን አለም በማጣት የሚቀጥለውን እናገኛለን
1 ጢሞ. 6.7
ይህን ሕይወት ከወደድክ ታጣዋለህ; ይህን ሕይወት ከጠላህ የሚቀጥለውን ታተርፋለህ
ዮሐንስ 12.25
የሁሉም አገልጋይ በመሆን ታላቅ ትሆናለህ
10.42-45
ሃብትህን እዚህ ካከማቸህ ፣ የሰማይን ምንዳ ታጣለህ
6.19
ሀብትህን በላይ ካከማቹቸህ፣ የሰማይን ሀብት ታገኛለህ
6.20
በተሟላ ሁኔታ ለመኖር የራስህን ሞት ለራስህ ተቀበል
ዮሐንስ 12.24
ሰማያዊውን ሞገስ ለማግኘት ሁሉንም ምድራዊ ዝና ተወው
ፊል. 3.3-7
ፊተኞች ኋለኞች ፣ ኋለኞችም ፊተኞች ይሆናሉ
ማርቆስ 9.35
የኢየሱስ ጸጋ በጥንካሬህ ሳይሆን በድካምህ ፍጹም ይሆናል
2 ቆሮ. 12.9
የእግዚአብሔር ከፍተኛው መስዋእትነት ንፅህና እና ስብራት ነው
መዝ. 51.17
ከሌሎች ከመቀበል ይልቅ መስጠት የተሻለ ነው
ሥራ 20.35
የእግዚአብሔርን ምርጥ ለመቀበል ያለህን ሁሉ ስጥ
ሉቃስ 6.38
Made with FlippingBook - Share PDF online