The Kingdom of God, Amharic Student Workbook
2 4 /
የ እ ግ ዚ አ ብ ሔ ር መ ን ግ ስ ት
2. ዓለም ሲጠቃለል፡- በዓለም ያለው ሁሉ (የሥጋ ምኞት፣ የአይን አምሮት እና የሕይወት ትምክህት) የአብ ሳይሆን የዓለም የራሱ ሥርዓት ነው።
3. የዓለም ሥርዓት፣ እንዲሁም ምኞቱ እያለፈ ነው።
4. በአጽናፈ ዓለም ውስጥ የመጀመርያው ትልቁ የአመጽ ውጤት የዚህ ዓለም የምኞት፣ የትዕቢት እና የስግብግብነት ሥርዓት መፈጠር ነው።
1
II. የውድቀቱ ሁለተኛ ውጤት፣ ሳርክስ፡ የሰው ተፈጥሮ መጣመም (የአዳም መተላለፍ ውጤት)። አራት የኃጢያት ገጽታዎች ልብ ሊባል የሚገባው ጉዳይ ነው።
ሀ. ግላዊ ኃጢአት፡- ከእግዚአብሔር ባህሪ ጋር የሚቃረን ወይም የማይስማማ በሕይወታችን የተደረገ፣ የታሰበ እና የተነገረው ሁሉ ነው።
1. ሮሜ. 3.23
2. ባደረግናቸው ወይም ባላደረግናቸው ተግባራት ከእግዚአብሔር ባህሪ እና ፈቃድ ጋር አለመመጣጠን
3. ኃጢአት የመጀመሪያዎቹ ባልና ሚስት የእግዚአብሔርን አገዛዝ ያልተቀበሉበት የዓመፀኝነት ዘር ነው።
ለ. የኃጢአት ተፈጥሮ፡- “ሥጋ” ማለትም የሰው ልጅ ኃጢአተኛ ተፈጥሮ
1. ሮሜ. 5.19
2. ኤፌ. 2.3
Made with FlippingBook - Share PDF online