The Kingdom of God, Amharic Student Workbook
3 2 /
የ እ ግ ዚ አ ብ ሔ ር መ ን ግ ስ ት
እንዲወሰዱ ፈቀደ። በጥልቅ የምልጃ ጸሎት (ዳንኤል 10 ተመልከት) ዳንኤል ከሶስት ሳምንታት ኀዘን በኋላ እግዚአብሔርን ይፈልጋል። ይህንንም ተረድቶ በእግዚአብሔር ፊት ራሱን በማዋረድ ልቡን ካደረበት ከመጀመሪያው ቀን ጀምሮ ቃሉ ተሰምቶአልና፥ እርሱም ሊፈራ እንደማይገባው የነገረው መልአክ ጐበኘው፥ በዳንኤል ጸሎት ምክንያትመልአኩ መጣ። ሆኖም “የፋርስ መንግሥት አለቃ 21 ቀን ተቃወመኝ ነገር ግን ከዋነኞቹ አለቆች አንዱ ሚካኤል ሊረዳኝ መጣ፤ ከፋርስ ነገሥታት ጋር በዚያ ቀርቼ ነበርና” (ዳንኤል 10፡12-14 ተመልከት)። ብዙዎች ይህ በዙሪያችን ስለሚካሄደው መንፈሳዊ ጦርነት ዓይነት ፣ የማይታይ ግን ኃይለኛ እና እውነተኛ ጥቅስ ነው ብለው ያምናሉ። ስለዚህ ጠቃሚ ነገር ግን አከራካሪ ጉዳይ ጥናት የአንተ አስተያየት ምንድን ነው? እንዲህ ያለው ጥቅስ በዛሬው ጊዜ እየተፈታተነ ያለውን የእግዚአብሔር መንግሥት ያለንን ግንዛቤ የሚረዳን ወይም የሚያደናቅፈው እንዴት ነው? እግዚአብሔር እንደ ጌታ በሁሉ ላይ ነግሷል፣ ነገር ግን ግዛቱ የተፈተነው በሰማያት ባለው ሰይጣናዊ አመጽ፣ እና በምድር ላይ በነበሩት የመጀመሪያዎቹ ባልና ሚስት በፈቃደኝነት በማመፅ እና ባለመታዘዝ ነው። በሥነ-መለኮት “ውድቀት” በመባል የሚታወቀውይህ ፈተና በፍጥረት ላይ እርግማን አስከትሏል፣ ወደ መበላሸት እና ሞት አምርቷል። በሦስት የተለያዩ ዘርፎች አሳዛኝ ውጤቶችን አስገኝቷል፡- ኮስሞስ (አምላክ የለሽ የዓለም ሥርዓት መፈጠር)፣ ሳርክስ (በሰው ልጅ ተፈጥሮ ላይ የተተከለው ኃጢአት) እና ካኮስ (የቀጠለው የክፉው ተጽዕኖ እና ቀውስ)። አንዳንድ የእግዚአብሔር አገዛዝ ተገዳድሎ ያላቸውን ሃሳቦች ለመከታተል ፍላጎት ካለህ እነዚህን መጽሐፎች መሞከር ትችላለህ፡- Chapters 1-4 in Beasley-Murray, G. R. Jesus and the Kingdom of God. Grand Rapids: Eerdmans, 1986. “The Ultimate Goal in the Universe” in Billheimer, Paul. Destined for the Throne. Minneapolis: Bethany House, 1975. Chapter 2 in Ladd, George Eldon. The Presence of the Future. Grand Rapids: Eerdmans, 1974. ይህንን ከፍተኛ ሥነ-መለኮት በእውነተኛ የተግባር አገልግሎት ግንኙነት ለመመስከር የምትሞክርበት ጊዜ አሁን ነው፣ እሱም በዚህ በሚቀጥለው ሳምንት ልታስብበት እና ልትጸልይበት ትችላለህ። በተለይ መንፈስ ቅዱስ የእግዚአብሔርን መንግሥት እና የዛሬውን ተግዳሮት በሚመለከት ምን ይመክራል? የእግዚአብሔር መንግስት እውነት እንዴት እየተፈተነ እንዳለ ስታስብ እና የራስህ ህይወት እና አገልግሎት ዛሬ ምን አይነት ሁኔታዎች ወደ አእምሮህ ይመጣሉ? በእነዚህ ጉዳዮች ላይ ለራስህ በጌታ ፊት ለማሰላሰል ጊዜ ስጥ እና እሱ ምን እንደሆነ እና እሱ ከሚገልጠው የተነሣ ልታደርገው የሚገባህን ይገልጥልሃል።
1
የትምህርቱ ተሲስ እንደገና መመለስ
ማጣቀሻዎች
የአገልግሎት ግንኙነቶች
Made with FlippingBook - Share PDF online