The Kingdom of God, Amharic Student Workbook
/ 4 9
የ እ ግ ዚ አ ብ ሔ ር መ ን ግ ስ ት
መ. በኢየሱስ ወደ አለም መምጣት አማካኝነት “የወደፊቱን መገኘት” እናያለን። ጂ.ኢ. ላድ፣ “የመጣው/ደግሞም የሚመጣው” መንግሥት።
1. በኢየሱስ መንግሥቱ መጥቷል፣ ሉቃስ 17፡20።
ሀ. የመንግሥቱ ኃይልና ውበት ታይቷል።
ለ. የእግዚአብሔር መንግሥት ተመረቀ።
ሐ. ዓመፀኛው፣ ታላቁ አታላይ እና ተሳዳቢው ሰይጣን በኢየሱስ ሞትና ትንሳኤ ቆስሏል፣ ሽባ ሆኗል፣ ታስሯል።
2
2. ይህ መንግሥት ፍጻሜውን ገና አላገኘም።
ሀ. የዲያብሎስ የመጨረሻው ጥፋት የሚመጣው በኋላ ነው፣ ራዕ.20።
ለ. ቤተክርስቲያን በዚህ በአሁኑ ጊዜ ከጠላት ጋር ጦርነት ላይ ነች፣ ኤፌ. 6፡10-18።
ሐ. ዳግም ምጽአት ወይም ፓሮሲያ (በግሪክ “ሁለተኛ መምጣት”) (1) ሰይጣን ይደመሰሳል፣ አገዛዙም ይወድቃል።
(2) የእግዚአብሔር ንጉሣዊ ኃይል ሙሉ መገለጫው በቅዱሳን ክብር እና በታደሰ ሰማይና ምድር ይገለጣል።
ሠ. መንግሥቱን እንደ “ቀድሞውኑ” (እንደተመረቀ እና እንደተፈጸመ) ማሳየት
1. ተልዕኮው፣ 1ኛ ዮሐንስ 3፡8
Made with FlippingBook - Share PDF online