The Kingdom of God, Amharic Student Workbook

/ 5 1

የ እ ግ ዚ አ ብ ሔ ር መ ን ግ ስ ት

ለ. እንደመጨረሻ መስዋዕት እና ታላቅ ሊቀ ካህናት፡ የኢየሱስ ሥጋ እና ደም

1. ኢየሱስ የሌዋውያን ክህነት እና የብሉይ ኪዳን የመሥዋዕት ሥርዓት ፍጻሜ ነው።

2. በተጨማሪም፣ ኢየሱስ የገዛ ደሙን በሰማያት ባለው ድንኳን በአብ ፊት የሚሠዋ እንደ አንድ እና የመጨረሻው ሊቀ ካህናት ሆኖ ቆሟል።

3. ዕብ. 9፡11-12።

ሐ. ሁለት ዕጥፍ ጠንካራ፡ የኢየሱስ መከራ እና ሞት (የኃጢአት ቅጣት፣ በክፉ ላይ ሥልጣን)

2

1. ኢየሱስ እንደ እግዚአብሔር መለኮታዊ ተዋጊ፣ በመከራው እና በሞቱ፣ ሰይጣንን፣ እርግማንን፣ ሲኦልን እና ቅጣታችንን በራሱ አካል በመሸከም አሸንፏል።

2. ኢየሱስ በመስቀል ላይ የኃጢአታችንን ቅጣት፣ እና ሕይወታችንን ለመቅሠፍ እና ለማጥፋት ያለውን የክፉውን ኃይል አሸንፏል።

3. የሞት መጥፋትና የነጻነት መልእክት፣ ዕብ. 2፡14-15

4. ኢየሱስ በመስቀል ላይ እንደእግዚአብሔር ተዋጊ

III. በመጨረሻም፣ በትንሳኤውና በዕርገቱ ያሸነፈው እንደ ክርስቶስ ቪክቶር፣ መንግሥቱ በኢየሱስ ተመረቀ።

ሀ. ሐዋርያው ጳውሎስ እንዳለው የክርስትና ካርዲናል መገለጥ የክርስቶስ ትንሣኤ ትምህርት ነው። ጳውሎስ እንዲህ ይላል፣ ክርስቶስ ከሙታን ካልተነሣ:

1. የሐዋርያት ስብከት ከንቱ ነበር።

Made with FlippingBook - Share PDF online