Bible Interpretation, Amharic Student Workbook

/ 2 3

የመጽሐፍ ቅዱስ ሥነ-አፈታት

II. በመጽሐፍ ቅዱስ ትርጓሜ የልብ ዝግጅት አስፈላጊነት፡ ርኅሩኆች ሁኑ 2ኛ ዜና. 16፡9 ሀ - “እግዚአብሔር ልቡ በእርሱ ዘንድ ፍጹም የሆነውን ያጸና ዘንድ ዓይኖቹ በምድር ሁሉ ይመለከታሉና።”

ሀ. ወደ እግዚአብሔር ቃል በትሕትና እና በጸሎት እንቀርባለን፡ የጸሎት አስፈላጊነት፣ መዝ. 119.18.

1. ለእግዚአብሔር መንፈስ ምሪት ጸልይ፣ 1 ዮሐንስ 2፡20-21።

1

2. ለእግዚአብሔር መመሪያ ክፍት እንድትሆን ጸልይ፣ መዝ. 32፡8-9።

3. ለመታመን እና ለመታዘዝ የእግዚአብሔርን ኃይል እንዲሰጥህ ጸልይ

ሀ. ዕብ. 11.6

ለ. ያዕቆብ 1፡22-25

4. ቃሉን ለሌሎች ለማካፈል ለእግዚአብሔር ምሪት ጸልይ፣ ዕዝራ 7፡10.

ለ. ለቅዱሳት መጻሕፍት ጥናት መልካም አመለካከት ይኑርህ

1. ትጉና ቆራጥ ሰራተኛ ሁን፣ ምሳ. 2.1-9; ዝ. ምሳ. 2.2-5; 2 ጢሞ. 2.15.

2. ትሑት እና ጭምት ሁን፣ ኢሳ. 57.15.

Made with FlippingBook - Online Brochure Maker