Bible Interpretation, Amharic Student Workbook

2 4 /

የመጽሐፍ ቅዱስ ሥነ-አፈታት

3. የሚማር እና የሚቀበል ሁን፣ መዝ. 25.4-5.

ሐ. “ጥጋታችሁንም እረሱ”፡ የእግዚአብሔርን ቃል በማያቋርጥ እና በጥብቅ በማንበብ እና በማሰላሰል መተዋወቅ፣ ሆሴ. 10.12.

1. መጽሐፍ ቅዱስን አንብብ፣ ነህ. 8.8.

2. መጽሐፍ ቅዱስን በቃልህ ሸምድድ፣ መዝ. 119.11.

1

3. በመጽሐፍ ቅዱስን አሰላስል፣ መዝ. 1.1-3.

4. መጽሐፍ ቅዱስ ሲሰበክ ስማ፣ ሐዋ 17፡11.

III. በመጽሐፍ ቅዱሳዊ ትርጓሜ የአዕምሮ ዝግጅት አስፈላጊነት፡ በአዕምሮ የበሰለ ሁን 1 ቆሮ. 14፡20 - “ወንድሞች ሆይ፥ በአእምሮ ሕፃናት አትሁኑ፤ ለክፋት ነገር ሕፃናት ሁኑ እንጂ በአእምሮ የበሰሉ ሁኑ።”

ሀ. ወደ እግዚአብሔር ቃል እንደ አጥኚ ቅረብ (ሃብቱን ለማግኘት እንደወሰነ ፈላጊ)፣ ማቴ. 13.52.

1. የመጽሐፍ ቅዱስ ዓለም ከእኛ አለም እንደሚለይ ግን ደግሞም በጣም እንደሚመሳሰል ተገንዘብ።

2. የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ሁሉ የመጀመሪያው እንቅስቃሴ ‘ከእነርሱ ዓለም’ ጋር መተዋወቅ ነው።

Made with FlippingBook - Online Brochure Maker