Bible Interpretation, Amharic Student Workbook

/ 3 3

የመጽሐፍ ቅዱስ ሥነ-አፈታት

ለ. መጽሐፍ ቅዱስ የተጻፈው በሰዎች ደራሲነት ነው።

1. ኢሳያስ፣ ኢሳ. 1.1-2

2. ጳውሎስ፣ ገላ. 1.1-5

3. ሙሴ፣ መዝ. 90.1-2

1

4. ዳዊት፣ መዝ. 19.1

ሐ. ቅዱሳት መጻሕፍት በእግዚአብሔር መንፈስ መሪነት የተጻፉ ናቸው።

1. በእግዚአብሔር በራሱ “አነሳሽነት”፣ 2ጢሞ. 3፡16-17።

2. ደራሲዎች ምንም ዓይነት የግል ትርጉም የለውም፣ 2ጴጥ. 1.19-20.

3. ደራሲዎቹ በመንፈስ ቅዱስን ተነድተው ነው የጻፉት፣ 2 ጴጥ. 1.21.

መ. የቅዱሳት መጻሕፍት መለኮታዊ ተነሳሽነት አንድምታ

1. ቅዱሳት መጻሕፍት በእግዚአብሔር መንፈስ አነሳሽነት የተጻፉ በመሆናቸው፣ በትምህርታቸው ወይም በእውነት ማረጋገጫዎቻቸው ምንም ዓይነት ስህተት እንደሌላቸው እናረጋግጣለን።

Made with FlippingBook - Online Brochure Maker