Bible Interpretation, Amharic Student Workbook
/ 4 5
የመጽሐፍ ቅዱስ ሥነ-አፈታት
ሐ. መጽሐፍ ቅዱሳችን ወደ እኛ የመጣባቸውን መንገዶች በመጠቆም ጠቃሚ ነው።
መ. ጥልቅ ችግሮች
1. እውነትን የሚከተለው ከኢየሱስና ከሐዋርያት ቃል ሳይሆን ከሃይማኖት ሳይንሳዊ ጥናት ነው።
2. መጽሐፍ ቅዱስን ትርጉም ያለው እና ሊሆን ይችላል ብለው በሚያምኑት ገደብ መሰረት ለመተርጎም ይፈልጋል
1
3. መጽሐፍ ቅዱስን እንደ መገለጥ ያለመመልከት ዝንባሌ አለው ይልቁንም በዋናነት እንደ አንድ ሃይማኖታዊ ማኅበረሰብ መዝገብ ይቆጥረዋል።
ቃሉ እውነት ይሁን፣ ሰውም ሁሉ ውሸታም ይሁን!
ኢሳ. 40.8 - “ሣሩ ይደርቃል አበባውም ይረግፋል፥ የአምላካችን ቃል ግን ለዘላለም ጸንታ ትኖራለች።”
ማጠቃለያ
» የእግዚአብሔር ቃል በእግዚአብሔር መንፈስ አነሳሽነት የተጻፈ ነው፣ ምክንያቱም ደራሲዎቹ በመንፈስ ቅዱስ ተነድተው የጻፏቸው ቅዱሳት መጻሕፍት ናቸው፣ ስለዚህም የሕያው እግዚአብሔር መንፈስ ያለባቸው ቃላት ናቸው። » በዘመናችን ያሉ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ትችቶች በብዙ መልኩ መጽሐፍ ቅዱስን እንድንገነዘብ የሚረዱን ቢሆኑም፣ ስለ መጽሐፍ ቅዱስ እስትንፋሰ እግዚአብሔርነት ካለው ጥርጣሬ አንጻር ስለሚሏቸው ነገሮች ግን መጠንቀቅ እንዳለብን ይጠቁማል።
Made with FlippingBook - Online Brochure Maker