Bible Interpretation, Amharic Student Workbook

/ 7 3

የመጽሐፍ ቅዱስ ሥነ-አፈታት

2. “የቃሉን ተግሣጽ መለማመድ እግዚአብሔርን መምሰልን ያፈራል::”፣ 1 ጢሞ. 4.7-9.

3. ቃሉን በተከታታይ በመተግበር እናበስባለን እና ሌሎችን ለማስተማር እንችላለን፣ዕብ. 5.11-6.2.

4. እምነት ያለ ሥራ ከንቱ ነው፣ ያዕ 2፡14-17።

5. ቃሉን መተግበር ሕይወታችንን በጽኑ መሠረት ላይ ያጸናል፣ ማቴ. 7፡24-27።

ለ. ቃሉን መተግበር ለምን ከባድ ሆነ?

2

1. የኃጢአተኝነት ተፈጥሮአችን፡- ተፈጥሮአችን ወደ አለማመን እና ወደ አለመታዘዝ ያዘነብላል፣ ገላ. 5፡16-21።

2. የሌሎች አማኞችን ፈተና እና መነሳሳት እናስወግዳለን።

ሀ. 2 ቆሮ. 9.2

ለ. ዕብ. 10.24-25

ሐ. ዕብ. 3.13-14

3. የቅዱሳን ጽሑፎችን እውነት በሥጋዊ ኃይልና ጥረት ተግባራዊ ለማድረግ እንጥራለን፣ ፊልጵ. 3.2-3.

Made with FlippingBook - Online Brochure Maker