Church PLANT Manual, Amharic Edition

46 • የቤተ ክርስቲያን ተከላ መምሪያ

ለተልእኮም ያሰማራናል። ከኀጢአት ያዳነን ከመኾኑ ባሻገር ሕዝቦችን ደቀ መዛሙርት እንድናደርግ ተልእኮ ሰጥቶናል። የቤተ ክርስቲያን ተልእኮ መከማቸትና የሰዎች መሰባሰቢያ ስፍራ መሆን ብቻ አይደለም ይልቁንም የማይለወጠውን የወንጌል እውነት በተጠራንበት ዐውድ ውስጥ ሁሉ በመግለጥ የኢየሱስን ተልእኮ መፈጸም ነው። በመጨረሻም፥ የወንጌል መሪ ኀይል ለእግዚአብሔር፣ ለባልንጀሮቻችን እንዲሁም ርስ በርሳችንን ያለንን ፍቅር በምንገልጥበት ዐውድ ውስጥ ተገልጿል።

Made with FlippingBook - Share PDF online