Conversion and Calling, Amharic Module 1 Mentor Guide

/ 2 9

ለ ው ጥ እ ና ጥ ሪ

2. በሰማይና በምድር ያሉት ሁሉ፣ የሚታዩትም ሆነ የማይታዩት፣ ሁሉም መላእክት፣ ፍጥረታት፣ ሰው ወይም እንስሳት፣ ያሉት ሁሉ በእግዚአብሔርና ለክብሩ የተፈጠሩ ናቸው።

ሀ. ቆላ.1.16

ለ. ራእይ 4.11

1

ሐ. መዝ. 150.6

3. የእስራኤል ሕዝብ፣ የእግዚአብሔር የተመረጡ ሕዝቦች፣ የተመረጡት ለመጨረሻው ክብሩ ነው።

ሀ. ኢሳ. 43.7

ለ. ኢሳ. 43.21

ሐ. ኢሳ. 43.25; 60.1፣ 3፣ 21

4. እግዚአብሔር የሰውን ልጅ የሚያድነው ለራሱ ክብርን ያመጣ ዘንድ ነው፣ ሮሜ. 9.23; ኤፌ. 2.7.

5. ሁሉም አገልግሎት እና የእግዚአብሔር ሰዎች የሚያከናውኗቸው ተግባራት ሁሉ ለእግዚአብሔር የመጨረሻ ክብር መዋል አለባቸው፣ 1 ቆሮ. 10.31; ዮሐንስ 15፡8; ማቴ. 5.16.

6. የአማኝ ዋናው ዓላማ፡ በክርስቶስ ያለውን የእግዚአብሔርን ክብር በግል መመስከር እና በመገለጡም ከእርሱ ጋር አብሮ መክበር።

Made with FlippingBook Annual report maker