Conversion and Calling, Amharic Module 1 Mentor Guide

3 0 /

ለ ው ጥ እ ና ጥ ሪ

ሀ. የዮሐንስ ወንጌል 17፡22

በጥቅሉ ሲታይ፣ መጽሐፍ ቅዱስ በርዕሰ ጉዳዩ እና በዓላማው ከየትኛውም ዓለም ካለ መጽሐፍ ይለያል። እርሱም [የሰው ልጅን] እና የመዳን እድሉን በኢየሱስ ክርስቶስ ብቸኛ አዳኝነት ያለውን ባህሪ እና ተግባር ያንፀባርቃል፥ በመሆኑም ለራሱ ለእግዚአብሔር ወደር የሌለውን ክብር ይሰጣል። ፈጣሪውን ለፍጡሩ የሚገልጥ እና ሁሉም (የሰው ልጅ) ከነጉድለቱ ከዘላለማዊው አምላክ ጋር በዘለአለማዊ ህብረት የሚታረቁበትን እቅድ የሚገልፅ መጽሐፍ ነው። ~ Lewis Sperry Chafer. Major Bible Themes. Grand Rapids: Zondervan, 1974. p. 29.

ለ. ቆላ.3.4

ለ. ለእግዚአብሔር የፍጥረት ቃል ስንገዛ እርሱን የማክበር ዓላማን እንፈጽም ዘንድ ብርታትና መመሪያ ይሰጠናል።

1. ውስጣዊ ስሜታችንን እና ፍላጎታችንን ይገልጣል፣ ዕብ. 4.12.

1

2. የሚንቀጠቀጡ ልቦቻችንን ከእግዚአብሔር ዘላለማዊ ዓላማ ጋር ያስማማል።

ሀ. ቅዱሳት መጻሕፍት እንደ ልባችን ደስታ እና ሐሤት፣ ኤር. 15.16

ለ. ለኃይሉ ስንገዛ የእግዚአብሔር ቃል በልባችን ውስጥ በሃይል ይንቀሳቀሳል፣ ኤር. 20.9.

3. በአእምሯችን መታደስ ወደ ፍጹም የእግዚአብሔር ፈቃድ ይለውጠናል፣ ሮሜ. 12፡ 1-2።

ማጠቃለያ

» የእግዚአብሔር ቃል በራሱ በእግዚአብሔር ሕይወት የተሞላ ነው፥ ስለዚህም በሚያምኑት ሁሉ ውስጥ አዲስ ሕይወትን ይፈጥራል።

» የኢየሱስ ክርስቶስ እውነተኛ ደቀ መዛሙርት በዚህ በተተከለው ቃል ውስጥ ይኖራሉ።

» መንፈስ ቅዱስ የሚያስተምረን የፍጥረት ጽንፈ ዓለም የመጨረሻ ዓላማ ሁሉን ቻይ የሆነውን እግዚአብሔርን ማክበር እንደሆነ ነው። » ቅዱሳት መጻሕፍት፣ የሚፈጥረው ቃል፣ በእግዚአብሔር አገዛዝ ሥር ስንኖር እግዚአብሔርን እንድናከብር በመንፈስ ያስችሉናል።

Made with FlippingBook Annual report maker