Conversion and Calling, Amharic Module 1 Mentor Guide

4 6 /

ለ ው ጥ እ ና ጥ ሪ

3. ሁላችንም በእግዚአብሔር ፊት ጥፋተኞች ነን፣ ሮሜ. 5፡18-19።

ሀ. በራሳችን የኃጢአት ተግባር ምክንያት

ለ. ከአዳማዊው ኃጢአት ጋር ካለን የጠበቀ ግንኙነት የተነሳ (ሮሜ. 5.18-19)

ለ. የእግዚአብሔር ህግ በሃጢያታችን ይኮንነናል።

1. የእግዚአብሔር ሕግ ቅዱስ፣ በጎና ተቀባይነት ያለው ነው፤ እንደ ፍጥረቶቹ በእኛና በፍጥረቱ ላይ ያለውን ፍላጎት ይወክላል፤ የእኛንም ኃጢአት ይገልጣል።

2

ሀ. ሮሜ. 7፡7-8

ለ. ሮሜ. 7:12

2. ከሥጋችን ድካም የተነሣ ሕግን በመጠበቅ ማንም አይድንም።

ሀ. ማናችንም ብንሆን የእግዚአብሔርን ሕግ በእሱ ዘንድ ተቀባይነት ባለው መንገድ አላከበርንም፣ ገላ. 3፡10-12።

ለ. ሕጉ የተዘጋ ሥርዓት ነው። የእግዚአብሔርን ህግ በትንሹም ቢሆን አለመጠበቅ በሁሉ ጥፋተኛ እንደመሆን ነው፣ ያዕ 2፡10-11

ሐ. የእግዚአብሔር ቃል የሰሚውን ልብ በመስበር ለእግዚአብሔር ወንጌል እውነት ይከፍታል።

1. የእግዚአብሔር ቃል ከኃጢአት የመጠበቅ መንፈሳዊ ኃይል አለው፣ መዝ. 119.11.

Made with FlippingBook Annual report maker