Conversion and Calling, Amharic Module 1 Mentor Guide

6 /

ለ ው ጥ እ ና ጥ ሪ

ባሮች)፣ ወደ ነፃነት (እንደ ተቤዣቸው ልጆች) እና ወደ ተልዕኮ (በምስክርነታችን እና በመልካም ስራዎቻችን ደቀ መዛሙርት ለማድረግ) ይጠራናል። በእርግጥ የእግዚአብሔር ሰው ፍጹምና ለበጎ ሥራ ሁሉ የተዘጋጀ ይሆን ዘንድ፥ የእግዚአብሔር መንፈስ ያለበት መጽሐፍ ሁሉ ለትምህርትና ለተግሣጽ ልብንም ለማቅናት በጽድቅም ላለው ምክር ደግሞ ይጠቅማል (2ኛ ጢሞቴዎስ 3፥16-17)። የሚፈጥረውን፣ የሚወቅሰውን፣ የሚቀይረውን እና የሚጠራውን የእግዚአብሔር እስትንፋስ የሆነውን ቃሉን ስለምታጠና እግዚአብሔር ይባርክህ!

- ቄስ ዶክተር ዶን ኤል ዴቪስ

Made with FlippingBook Annual report maker