Conversion and Calling, Amharic Module 1 Mentor Guide

/ 8 3

ለ ው ጥ እ ና ጥ ሪ

3. ከእግዚአብሔር ቤተሰብ ውስጥ ከተወለዱ በኋላ አዲስ አማኞች የእግዚአብሔር ቤተሰብ አባላት ስለሆኑ የማደግና ከሌሎች አማኞች ጋር የመሆን ፍላጎት አላቸው፣ ገላ. 3፡26-28።

4. በእውነተኛነት የተለወጡ ሰዎች የሕብረትን አስፈላጊነት ችላ አይሉም፣ ነገር ግን የእግዚአብሔርን ሕዝብ እንደራሳቸው አዲስ ሕዝብ ይቀበላሉ፣ ዕብ. 10፡24-25።

5. ከክርስቶስ አካል ጋር የሚደረግን ኅብረት የሚቃወሙ ሰዎች ዓለማዊ አስተሳሰብ እንዳላቸው ወይም ደግሞ ፈጽሞ የእግዚአብሔር እንዳልሆኑ ያሳያሉ፣ 1ኛ ዮሐንስ 2፡19።

ለ. የሚለወጠውን ቃል የተለማመዱ ሰዎች የኢየሱስን ባህሪ በሕይወታቸው ውስጥ የበለጠ ያሳያሉ።

3

1. የእግዚአብሔር ሃሳብ ሁሉንም ልጆቹን የልጁን መልክ እንዲመስሉ ማድረግ ነው።

ሀ. ሮሜ. 8፡28-29

ለ. 2 ቆሮ. 3.18

ሐ. ማቴ. 11፡28-30

2. ለአዲሱ አማኝ የመንፈስ ፍሬ የሚቀርበው በእምነት ነው (ማለትም፣ በመንፈስ ቅዱስ ነው)፣ ገላ. 5፡22-23።

3. በክርስቶስ የክብር ተስፋ ያለው እርሱ ንጹህ እንደሆነ ራሱን ያነጻል፣ 1ኛ ዮሐንስ 3፡2-3።

Made with FlippingBook Annual report maker