Conversion and Calling, Amharic Module 1 Mentor Guide
9 8 /
ለ ው ጥ እ ና ጥ ሪ
ለ. ለክርስቶስ ያለን ፍቅር ከዓለምና ከተድላዎቿ ጋር ካለን ግንኙነት ማለፍ አለበት።
1. በምድር ላይ ለራስህ መዝገብ አታከማች።
ሀ. ማቴ. 6፡19-21
ለ. ሉቃ 14፡33
2. ይህ ፍቅር ለዚህ አለም ዝና እና ሃብት ጀርባችንን እንድንሰጥ ያደርገናል።
ሐ. የደቀመዝሙርነት ጥሪ ጌታን ከሚጠሉ ሰዎች የሚደርስባቸውን ስደት ያካትታል።
1. ማቴ. 10፡22-25
4
2. የሐዋርያት ሥራ 14.21-22
3. 2 ጢሞ. 3.12
4. ዮሐ12፡24-26
5. 1 ጴጥ. 2፡21-25
II. የደቀመዝሙርነት ጥሪ ማለት በዚህ ዓለም እንደ እንግዶችና መጻተኞች እንድንኖር ተጠርተናል ማለት ነው።
ሀ. በዚህ ክፉ ዓለም ውስጥ እንደ ብርሃን እንድናበራ ተልእኮ ተሰጥቶናል፣ ፊልጵ. 2፡14-16።
Made with FlippingBook Annual report maker