Conversion and Calling, Amharic Module 1 Mentor Guide

/ 9 9

ለ ው ጥ እ ና ጥ ሪ

1. እኛ ከዚህ ዓለም ሥርዓት አይደለንም፣ ዮሐንስ 17፡14-18።

2. ጨው (ሕይወትን የሚደግፍ እና የሚያበለጽግ መከላከያ) እና ብርሃን (መንገዱን የሚያበራና የሚገልጥ ኃይል) እንድንሆን ተጠርተናል።

ሀ. ማቴ. 5፡14-16

ለ. ኤፌ. 5.8-14

ሐ. ሮሜ. 13፡11-12

3. በአለም ውስጥ ስናልፍ እንደ ብርሃን እናገለግላለን፥ እናበራለን እንጂ በዚህ የኃይል ጣቢያዎችን አንገነባም

ሀ. 1 ጴጥ. 2.11

4

ለ. ዕብ. 11.16

ለ. ቃሉ ዓለምንና በውስጧ ያሉትን ስለመውደድ ከንቱነት ያበራልናል፣ 1ኛ ዮሐንስ 2፡15-17።

1. አለምን መውደድ ራስን ከእግዚአብሔር ሃሳብ ጋር ማተላለፍ ነው፣ ያዕ 4፡4.

2. የእግዚአብሔር ጽድቅ ያለበትን አዲስ ሰማይና አዲስ ምድር ተስፋ እናደርጋለን፣ 2ጴጥ. 3፡11-13።

3. በኢኳዶር የአውካ ህንዶች ሚስዮናዊው ጂም ኤሊዮት እንደተናገረው፣ “እሱ የማያጣውን ለማግኘት ሲል ሊያስቀረው የማይችለውን የሚተው ሞኝ አይደለም።

Made with FlippingBook Annual report maker